የጌታችን ልደት በአል

Jan 19, 2025 at 04:18 PM

በሊድስና አካባቢው የምትኖሩ ምእመናን ለብርሃነ ልደቱ በሰላም አደረሳችሁ እያልን። 

እንደሚታወቀው የፊታችን እሁድ ጥር4/2017 (Jan12/2025) ሰንበት ትምህርት  ቤታችን የጌታችንን ልደት ምክኒያት በማድረግ በስብከተ ወንጌልና በዝማሬ  ለማሳለፍ መርሀ ግብር አዘጋጅቶ ይጠብቃችኃል::

በመሆኑም  መርሀ ግብሩን  በጊዜ ለማጠናቀቅ  ይረዳን ዘንድ ቅዳሴ የሚጀመረው ከጠዋቱ  6:00am ስለሆነ በጊዜ እንድትመጡ እያሳሰብን

የገናን ፆም ምክንያት በማድረግ ለእግዚአብሔር ቤት የገና ስጦታ እንድናጠራቅምበት የወሰዳችሁትን የገንዘብ ማጠራቀሚያ  ይዛችሁ በመምጣት ለፅህፈት ቤት እንድታስረክቡ በትህትና  እንጠይቃለን::

የደብሩ ሰበካ ፅህፈት ቤት